የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኤጀንሲ ያወጣውን የጥራት መስፈርት የሚያሟሉ ሸቀጦች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል



Bid closing date
መጋቢት 27 ቀን 2016 ዓ.ም ከረፋዱ 4፡00 ሠዓት

Bid opening date
መጋቢት 27 ቀን 2016 ዓ.ም ከረፋዱ 4፡10 ሠዓት

Published on

አዲስ ዘመን
(Mar 28, 2024)

Posted

Bid document price
200.00 ብር

Bid bond

Region


የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት

የኢንዱስትሪ ውጤቶች ግዥ ዳይሬክቶሬት

የሸቀጥ ግዥ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ (ቁጥር 04/2016)

ድርጅታችን የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኤጀንሲ ያወጣውን የጥራት መስፈርት የሚያሟሉ እና ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ሸቀጦች በግልፅ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::

  1. ንደኛ ደረጃ የዳቦ ዱቄት CES 1052:2021
  2. ፓስታ CES 1055:2022
  3. የተለያየ መጠን ያላቸው የፍራሽ ምርቶች
  4. የተለያየ መጠን ያላቸው የጎማ ምርቶች
  5. የተለያየ መጠን ያላቸው ከጥጥ የተሠረተ የአንሶላ ምርቶች
  6. የተለያየ መጠን ያላቸው የብርድ ልብስ ምርቶች
  7. መደበኛ የቤት ክዳን ቆርቆሮ CES 402021
  8. የልብስ ሳሙና CES 422021
  9. በሀገር ውስጥ የተመረተ ፈሳሽ የሱፍ ዘይት CES17: and labeling CES 73
  10. ደብተር

በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ው መካፈል የሚፈልጉ ተጫራቾች፡

1. ደብተር ጎማ እና መደበኛ የቤት ክዳን ቆርቆሮ አምራች ወይም አስመጭና አከፋፋይ እንዲሁም ለተቀሩት ምርቶች አምራች ብቻ መሆን ይጠበቅባቸዋል::

2. በዘርፉ የታደሰ የንግድ ስራ ፍቃድ፣የንግድ ማዝገባ ፈቃድ ተጨማሪ ዕሴት ታክስ የተመዘገቡ፤ የግብር ከፋይነት

ምዝገባ ሠርቴፍኬት እና የግብር ክሊራንስ ያላቸው መሆን ይገባቸዋል::

3. ለጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ የተዘጋጀውን ዝርዝር የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ ሠነድ የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል ቢስ መብራት

ከሚገኘው የድርጅቱ ዋና መስርያ ቤት የኢዱስትሪ ውጤቶች ግዥ ዳይሬክቶሬት ቢሮ በመቅረብ መግዛት ይችላሉ::

4. የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ ማስከበሪያ ዋስትና (ለእያንዳንዱ ምርት በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ ሰነዱ ላይ በተጠቀሰው መሰረት) ለብቻው በታሸገ ኤንቬሎፕ በማድረግ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል::

5. የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ መወዳደሪያ ዋጋቸውን(financial) ከላይ ከተጠቀሱት ህጋዊ ሠነዶች(technical) በተለያየ የታሸገ ኤንቨሎፕ አንድ ኦሪጅናል እንዲሁም አንድ ኮፒ በማድረግ እስከ መጋቢት 27 ቀን 2016 . ከረፋዱ 400 ሠዓት ድረስ ማቅረብ ይችላሉ::

6. ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ው በተመሳሳይ መጋቢት 27 ቀን 2016 . ከረፋዱ 410 ሠዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል:: ከጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ መዝጊያ ሰዓቱ በኋላ የሚቀርብ ሰነድ ተቀባይነት የለውም 

ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

የኢትዮዽያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት

የኢንዱስትሪ ውጤቶች ግዥ ዳይሬክቶሬት

ስልክ ቁጥር 0113692436

www.elide.com.et.com.et

Company Info

Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት

Address ቃሊቲ ጉምሩክ ፊት ለፊት የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ማዕከላዊ ዲስትሪክት ቃሊቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት