የትምህርት ሚኒስቴር በ2016 በጀት ዓመት በኤሌክትሮኒክ የመንግሥት ግዥ ሥርዓት (Electronic Government Procurement system) በመጠቀም በብሔራዊ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ (Hotel service at Addis Ababa City and Deber Brehan) ግዥ ለመፈጸም ይፈልጋል።



Bid closing date
የጨረታ መዝጊያ ቀንና ሰዓት በየሎቱ የተለያየ ነው

Bid opening date
የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰዓት በየሎቱ የተለያየ ነው

Published on

አዲስ ዘመን
(Mar 28, 2024)

Posted

Bid document price

Bid bond

Region


የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏

የትምህርት ሚኒስቴር 2016 በጀት ዓመት በኤሌክትሮኒክ የመንግሥት ግዥ ሥርዓት (Electronic Government Procurement system) በመጠቀም በብሔራዊ ግልፅ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ አወዳድሮ ግዥ ለመፈጸም ይፈልጋል።

በጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ው መሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች

  • በኤሌክትሮኒክ የመንግሥት ግዥ ሥርዓት ድረገጽ www.egp.ppa.gov.et ላይ በመመዝገብ ለዚሁ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ የተዘጋጀውን የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ የማግኘት እና ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ውን በሲስተሙ መሳተፍ የሚችሉ መሆኑን እየገለጽን፣ ተጫራቾች ማሟላት የሚጠበቅባቸው ዝርዝር የህጋዊነት ሰነዶች በሲስተሙ ላይ ይፋ በተደረገው የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ ላይ ማግኘት ይችላሉ።
  • የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ ማስታወቂያ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ው በሲስተሙ አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ለተጫራቾች ክፍት ስለሚሆን ተጫራቾች በሲስተሙ በመመዝገብና የመጫረቻ ሰነዶቻቸውን በማዘጋጀት ማቅረብ የሚችሉ ሲሆን

ተ.ቁ

የእቃው ዓይነት

የግዥ መለያ ቁጥር

ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ው የሚዘጋበት ቀንና ሰዓት‍‌‌‌‍‍‍‍‌‌‍‍‍‌‍‌‍

ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ው የሚከፈትበት ቀንና ሰዓት

1

Hotel service at Addis Ababa City 4Star 2016

MOE-NCB-NC-0024-2016-BID

ሚያዚያ 08 ቀን 2016 ሰዓት 400

 

ሚያዚያ 08 ቀን 2016 ሰዓት 430 

2

Procurement of Hotel service at Deber Brehan 2016

MoE-NCB-NC-0017-2016-BID

ሚያዚያ 09 ቀን 2016 ሰዓት 400

ሚያዚያ 09 ቀን 2016 ሰዓት 4፡30

ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በኤሌክትሮኒክ ዘዴ በሚከናወን የጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ አከፋፈት ሂደት ላይ መሳተፍ የሚችሉ ሲሆን፣ /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‏‎‎‎‏‏‏‏‎‎‏‏‏‎‏‎‏ውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ተጫራቾች ከሲስተሙ በተጨማሪ ማብራሪያ ሲፈልጉ በስልክ ቁጥር፡– 011- 140-03-15 መጠየቅ ይችላሉ።

የትምህርት ሚኒስቴር

 

 

 

Company Info

Ministry of Education

የትምህርት ሚኒስቴር

Address Arat Kilo Square, Addis Ababa, Ethiopia